image
image
image
image
image

በትራንስፖርት አገልግሎት ዘርፉ አመሰጋኝ ማህበረሰብ የመፍጠር ሂደት የባለሙያ ሚና የጎላ መሆኑ ተጠቆመ።

ህዳር 8, 2018
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ቅርንጫፍ በትራንስፖርት አገልግሎት ዘርፍ አመሰጋኝ ማህበረሰብ የመፍጠር ሂደት ውስጥ የባለሙያዎች ሚና የላቀ እንደሆነ ተገለፀ። በአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሱራፌል ባያብል ከባለሙያዎች ጋር አገልግሎት አሰጣጥ፣ ሪፎርም እና የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ዙሪያ ከባለሙያዎች ጋር ውይይት አደረጓል

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች